Saturday, February 15, 2014

“ግብረ ሰዶማዊነት ሊለወጥ የሚችል ክስተት ነው!”


“ግብረ-ሰዶማዊያን” ማለት፥ ስድብ ሳይሆን የሚፈፅሙት ከመደበኛው የመሳሳብና አንድ የመሆንን በመግፋትና  በመናድ፤ የተመሳሳይ የፆታ ውሕደት ለመፍጠር የሚደረጉ ማንኛቸውም ግንኙነቶች  ልዩ መጠርያ ስማቸው “ግብረ-ሰዶማዊያን፤ የሰዶም ነፍሳት” ናቸው የሚባለውም ከዚህ ነባራዊ ሁናቴ ስለለወጡት ነው። ይህምግብረ-ሰዶማዊያንየሚለው መጠርያ ስማቸውም የተገኘው በሁለቱ ከተሞች ስም ነው። በእነዛ ከተማ የተደረገውን የተመሳሳይ የፆታ ፍትወት መሰረት በማድረግ፤ ከዚያን ጀምሮ  ስማቸው በእነዚ ከተማ ስም መጠራት ተጀመረ። (በነገራችን ላይ ሌዝቢያን አልያም ጌይ ካልተባልን የሚሉ ከሆነ ደግሞሌዝቢያንማለትም የከተማ ስም እንደሆነ እናያለን።)
ከክርስቶስ ልደት በፊት 5 ክፍለ ዘመን ሌስቦስ በምትባል የግሪክ ደሴት እንስት የግጥም ጸሐፊ የሆነች ሳፕፎ በርካታ ወጣት ልጃገረዶችን ታስተምር ስለ ነበር ሌዝቦስ የሚለው የከተማው መጠሪያ ለእንስት ግብረ ሰዶማዊነት መጠሪያነት ውሏል፡፡ የእንግሊዘኛው ልዝቢያን የሚለው ቃል የተወረሰው ከዚሁ የግሪክ ቃል ነው፡፡ሲል የግብረ-ሰዶማዊያኑ ድርጅት በድረ ገፃቸው ላይ አስፍረውታል። ቢሆንም ግን እኛ የስራቸውን የወረደ ቅለትና በመጀመሪያውኑ ላልተገባ ባህርያት እራሳቸውን ለሚያረክሱ ሰዎችግብረ-ሰዶማዊ ወይም ግብረ-ሰዶማዊትእንላለን ማለት ነው።
ግብረ-ሰዶማዊ ተፈጥሮ ነው ወይስ ተጋቦሽ? ለሚለው ጥያቄ፥ ግብረ-ስዶምማዊ ተፈጥሮ የለም። የአሜሪካው የስነ ልቦና ድርጅት (..) .. 1973 ባወጣው መግለጫ ግብረ-ሰዶማዊነት መደበኛ የሰው ተፈጥሮ ነው ብሎ ድንገት ማስታወቁ ትዝ ሊለን ይገባል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የስነ-ልቦናውና የአእምሮ ህክምና ጥናት ዘርፉ በግብረ-ሰዶማውያን ልዩ አጅንዳ የተጥለቀለቀ ይመስላል፡፡ ስለሆነም የቅርብ ጊዜ የግብረ-ሰዶማዊነት ላይ ጥናቶችም ( በተለይም ጸሃፊዎቹ ራሳቸው ግብረ-ሰዶማውያን ከሆኑ) በጣሙን ሚዛናዊነት የጎደላቸው፤ በዘርፉ በሚደረገው ጥናት ላይ የተመራማሪዎችን እውቀት ታማኝነት የማይገልጡ መሆናቸው ልናጤነው ይገባዋል፡፡
ይህም ማለት ሠዎች በመለማመድ ወይንም በተለያየ ምክንያት ወደዚህ ወደ ተገቢ ያልሆነ፣ የነውርና የኃጢአት ርኩሰት በሆነ፤ በተመሳሳይ ፆታ የሕይወት ውጣ-ውረድ ውስጥ ሲገቡ ሱስ ሆኖ ይፀናወታቸውና በዛው እራሳቸውን ለዚህ ግብረ ሰዶማዊነት እንደተፈጠሩ ያስባሉ። ይህ ሐሳባቸው፥ ደግሞ ለሕይወት ሥኬትቸው መቃናት የሚመኙላቸውን ሠዎችን፤ ግሳጼና ምክር አይሰሙም። 

ለዚህም ማስረጃ፥ በኤሞስ ድረ-ገፅ ላይ እንዲህ ተጽፏል፦ "በዚህ ልምምድ ውስጥ ያሉ ግብረ ሰዶማውያን የግብረ ሰዶማዊነትን አመል እንዲተው የፍቅር ርዳታ የሚያደርግላቸውን ለምሳሌ ያህል ቀድሞ ግብረ ሰዶማዊ የነበረ ክርስቲያን (ሠው) ይሁን የመልሶ ማቋቋሚያ ሕክምና አማካሪ፣ የሚመለከቱት በከፋ የጥላቻ ስሜት ነው።" በማለት ግብረ ሰዶማዊያን ከዚህ ከተለማመዱበት የሕይወት ውጣ-ውረድ ለመገላገል አሻፈረኝ ሲሉ ይንጸባረቃሉ።
-ግብረ ሰዶማዊያኑና  ግብረ-ሰዶማዊያን የሆኑ፥ ሳይንቲስቶች፣ ዶክተሮች፣ ሳይኪያትሪስቶች፣ ሳይኮሎጂስቶችና በዘርፉ ሙያ የተሰማሩ አጠቃላይ ባለሙያዎች፤ በሚደርጉት ምርምራና በሳይንሱ ጄኔቲካዊ (ዘረ-መል)ፍለጋ ላይ፤ ግብረ-ሰዶማዊያን የሆኑ፥ ሙያተኞች -ግብረ-ሰዶማዊያን በሆኑ የሙያ አጋሮቻቸው ላይ፥ ጫና በመፍጠር፣ የፖለቲካ ኃይላቸውን በማጠናከር፣ ተሰሚነትም እንዲያገኙ የዜና ማሰራጫዎችን በስራቸው አድርገው ዓለምን ለማሳመን፤ የሚያደርጉት ጭቆና ከኢ-ግብረ ሰዶማዊያኑ ባለሙያዎቻቸው ከአንደበታቸው የተሰጠውን ታላቅ የሆነውን ምስክር ከበቂ በላይ ነው።
ለዚህም ነው፥ ግብረ-ሰዶማዊያን የሆኑ ለሙያዎች፤ ዓለሙን የፆታ አመለካከቱን ግራ ለማጋባት ዋነኛ አላማቸው የተነሱት። ይህንን ጥሩ አጋጣሚ በመጠበቅ፤ ታላላቅ የሆኑ ነገሮች ላይ ጣልቃ በመግባት የፆታን አመለካከትን መበረዝ፤ ልክ እንደ አትሌቷ 800 ሜትር የወርቅ አሸናፊ ምቹ ጊዜ እየጠበቁ፤ የስርዓተ-ፆታንና የሠዎችን  የሥነ-ልቦና በመስረቅ ቀዳሚ ዓላማቸው ነው። እስኪ ከታች የሰፈረውን ሐሳብ ግብረ-ሰዶማዊያን ዶክተሮችና የተባባሪዎቻቸውን አሻጥ እንመልከት።
በዶክተር ኒኮሎሲስ " ፓሬንትስ ጋይድ ፕሪቬንቲንግ ሆሞ ሴክሹዋሊቲ" ከተሰኘው መጽሐፍ የተወሰዱ ጸሁፎችም ቢሆኑም በኤሞስ ድረ-ገፅ ላይ በሰፈረው በዶክተር ኒኮሎሲስ እና ‹‹ኦፊስ ኦፍ ጌይሥ፣ ሌዝቢያነስ፣ ኤንድ ባይሴክሹዋልስ›› ቢሮ ዋና ሃላፊ ከክሊንተን አንደርንስ ጋር ያደረጉት ክርክርና በክሊንተን አንደርንስ በኩል የተጠነሰሰው የግብረ ሰዶማያዊያን ድጋፍ ሰጪ ለዶክተር ኒኮሎሲስ ምላሽ የተሰጠጣቸውን በመጽሐፋቸው ውስጥ ቃኝተውታል።
‹‹ፖለቲካዊ ትክክለኛነት›› በአዕምሮ ጤና ተቋሞቻችን ሁሉ ላይ ከፍተኛ ጥቃት እያደረሰ መምጣቱን ቀጥሎአል፡፡ ... 1999 በተደረገው የአሜሪካውያን የሳይኪያትሪስቶች አሶሴይሽን ዓመታዊ ጉባኤም ፆታዊ ግንዛቤን በሕክምና ዘዴ መለወጥ ይቻል እንደሆነ ጉዳዩን በአጀንዳው ውስጥ እንዲያካትት ታቅዶ ነበር፡፡ ነገር ግን በስብሰባው ላይ ተጋብዘው የነበሩ ሁለት ተናጋሪዎች ግብረ ሰዶማዊነት ሊለወጥ የሚችል ክስተት ነው የሚለው ጉዳይ ለሳይንሳዊ ጉባኤ የቀረበ ፖለቲካዊ አመለካካት የተጠናወተው ጉዳይ ነው በማለት ስብሰባውን ረግጠው በመውጣታቸው ክርክሩ ሳይደረግ ቀርቷል፡፡ ሳይኪያትሪስት ጀፍሪ ሳቲኖቨርና እኔ በመድረክ ውይይቱ ላይ ተካፋዮች እንድንሆን መጀመሪያውኑ ተጠቁመን ነበር፡፡ ግን ለወንዶች ግብረ ሰዶማውያን ተቆርቋሪ የሆኑ ሳይኪያትሪስቶች እኔም ሆንኩ ሳቲኖቨር በውይይቱ ላይ ተሳታፊ ከሆንን እንደማይካፈሉ አስታወቁ፡፡
የድኅረ ምረቃ ተቋም ተማሪ ግብረ ሰዶማዊነት (ሄትሮሴክሹዋሊቲ) መደበኛ እንደሆነ የምታስብ ሰው ነህን? ያለህን አመለካከትህን ለመግለጥ፣ መመሪቂያ ጽሑፍን ለማሳተም ከሥራ-ጓደኞችህ ለመግባባት መልካም እድል ይግጠምህ፡፡ ነገር ግን ይህንን ሐሳብህን ለራስህ ብቻ ብትይዝ ይሻልሃል ያለበለዚያ ግን አንተን ለመቀበሉ ማረጋገጫ እንዲሰጥህ ከምትደክምለት ማህበራዊ ክለብ ውስጥ ተጨፍልቀህ ትወጣለህ፡፡
‹‹ስነልቦና (ሳይኮሎጅ) ከብዙ ነፃ አዕምሮዎች ስብስብ የተሰራ ነው፡፡ ‹‹ሁሉም ለህብር ያለውን ፍቅር እያሰተጋባ፣ሌላው እንደሚያስበው እንድታስብ ተጽዕኖ የሚደረግበት ነው የሚል አባባል አለ፡፡ ለመሆኑ የሙያው ባለቤቶች በዚህ አባባል ምፀት እንዳለ አውቀውት ይሆን?የናሽናል አሶሴይሽን ኦፍ ሪሰርች ኤንድ ቴራፒ /ኤን..አር..ኤች/ ፕሬዚንት እንደ መሆኔ መጠን፣ የአሜሪካ ሳይኮሎጅካል አሶሴይሽ ፕሬዚዳንት ኖሪን ጆንሰን የምሁራን የአእምሮ ነፃነት በተመለከተ ታዋቂነትን ያገኘና ስሜትን የሚነካ የተማጽኖ ጽሁፍ በአንድ ህትመት አምድ ላይ ማቅረቧ ልቤን አደፋፍሮታል፡፡ ክርክሮቹ ሠፊና ብዛት ያላቸው ቢሆኑም በኤ... ውስጥ የሚደረገውን ገልጽ ክርክር አጥብቄ እደግፋለሁ፡፡ ክርክር፣ ጤናማ ነው፡፡ አለመስማማት ጤናማነት ነው፡፡ ውጤታማና ጤናማ ሳይንስ ምንጊዜም ነፃ ምርምር ገና ሐሳብን በነፃነት የመግለጥ መብትን ይጠይቃል፡፡
የጆንሰንን የእንዲህ ዓይነቱ ስሜት-አዘል ንግግር ምክንያት ምንድን ነው?እንዳለ መታደል ሆኖ በፆታዊ ግንዛቤያቸው ለውጥ ስለሚፈልጉ ሰዎች ግድ ብሏት አይደለም፡፡ / ጆንሰን በጣም ግድ ያላት በአሶሲየሽኑ ላይ የተነሳው የሕዝብ ተቃውሞ ነው፡፡ የአሜሪካ ሳይኮሎጅስት አሶሲየሽን /../ አንደኛው እትሙ ላይ የወሲባዊ ጥቃት ልማድ ካላቸው ሰዎች ጋር የተደረጉ ግንኙነቶች ሁሉ ጥቃቱ በደረሰበት ልጅ ህሊና ውሰጥ በሚያስገርም ሁኔታ ሁሌም በበጎነቱ የሚታወስ እንደሆነ ጽፏል፡፡ ከሕዝቡ የተነሳውን ነቀፋ ለማርገብ አሶሴይሽኑ በቀረበው ጽሑፍ ላይ ይቅርታ ጠይቋል፡፡ የዶ/ ጆንሰንም የሳይንሳዊ ነጻነት ተማጽኖ ጥያቄ በምትኩ በልጆች ላይ የሚደረገውን የወሲብ ጥቃት አመለካካት ተቀባይነት እንዲያገኝ የሚያደርገውን የደራሲውን መብት ለመደገፍ የተደረገ ነበር፡፡
ይሁን እንጂ ቅራኔዎችን ለመቅረፍ ጆንሰን ባሳየው ፈቃደኛነትና ድፍረት፣ ልክ የግብረ ሰዶም ደጋፊ ድርጅቶች እንደሚያደርጉት ሁሉ /ኤን..አር..ኤች/ የኛን ሳይንሳዊ ስብሰባዎች /../ ሕትመቶች ላይ ለማስተዋወቅ በደብዳቤ ጽፎ ፈቃዳችንን ጠይቆን ነበር፡፡ /ኤን..አር..ኤች/ የከዚህ ቀደም ጥያቄዎች ተቀባይነት አልነበራቸውም፡፡ በውጤቱም ከኤ... ፕሬዚዳንት ሳይሆን ‹‹ ኦፊስ ኦፍ ጌይሥ፣ ሌዝቢያነስ፣ ኤንድ ባይሴክሹዋልስ›› ቢሮ ዋና ሃላፊ ከክሊንተን አንደርንስ ምላሽ ተሰጠን፡፡ አንደርሰንም በፖለቲካዊ አቋማቸው የተለዩና ለግብረ-ሰዶማውያን ወንዶች ጥብቅና የቆሙ ቡድኖችን የሚወክል ነው፡፡ የኤን..አር..ኤችን በግብረ ሰዶማዊነት ላይ ያለውን አመለካከት አጥብቆ የሚቃወምና ቅድመ-ግብረ ሰዶማውያን ልጆችን የሕክምና ክብካቤ ሐሳብ ፈጽሞ አጥብቆ ይቃወማል፡፡ የኤን..አር..ኤችን ደብዳቤ ለአንደርሰን ቢሮ መላክ ማለት በሕግ ማስከበር ስራ ላይ ያለዎትን ቅሬታ ለከተማው ከንቲባ ቢሮ ሲልኩ የከንቲባ ቢሮ ነገሩ መልሶ በፖሊስ እጅ እንዲገባ ለፖሊስ ኮሚሽነር መልሶ እንደሚመራው ይሆናል ማለት ነው፡፡ በእርግጥም እኛም ያቀረብነው ጥያቄም ተሠርዞብናል፡፡
... በእርግጥም ሳይንሳዊ ግልጽነትን የሚፈልግ ቢሆን እንደ ኤን..አር..ኤች የመሰሉ ድርጅቶችን እንዲካፈሉ መጋበዝ ይገባቸዋል፡፡ ሳይንሳዊ ነፃነትም በሰብዓዊ የፆታ ግንዛቤ ላይ አተረጓጐምና አስፈላጊነት ላይ የተለየ ግንዛቤ ያላቸውን ድርጅቶችን ሁሉ ማካተትን ይጠይቃል፡፡ ሆኖም ለልጆቻቸው ተመሳሰይ-አመለካከት ያለው ሃኪም በማፈላለግ የሚደክሙ ወላጆችም ይህን ጽሁፍ ካገኙ በኋላ ሌሎች አማራጭ አመለካከቶች ተቀብሎ ለማስተናገድ በኤ... ቢሮ ያሉ በሮች ሁሉ ዝግ መሆናቸውን ማወቅ ይችላሉ፡፡
ታዲያ ብዙ የሐሳብ ሽርሽር ለማጠናከር ከገፈለጉ ወደ ኤማሶ ድረ ገፅ ጎራ ይበሉና የግብረ-ሰዶማዊያን በዓለም ላይ ምን ምን ንደሚሰሩ፣ ምን ምን እንደሚቀይሱ፣ ምን ምን እንደሚያካሄዱ፤ ኤማሶ ድረ ገፅ ያገኛሉ። በዛ  ላይ -ግብረ-ሰዶማዊያን በሆኑ ሰዎች ላይ ምን ዓይነት የትንኮሳ አይነታቸ እንደሚፈፅሙ፤ በስዊድን ሃገር፥ ግብረ-ሰዶማዊያን የሆኑ የመጽሐፍ ቅዱስን ክፍሎችን እንደት ለመቆንፀል እንዳሰቡ፣ እንዲሁም የህግ፣የፖለቲካ፣ የሃይማኖት፣ የሚዲያዎች ሠዎች፤ ምን ያህል በዚህ በግብረ-ሰዶማዊያን ሕይወት እንዳሉ፤ ይረዳሉ።

ምንጭ፦ አብዛኛው የሐሳብ ሽርሽር የተጠናከረው ኤማሶ ድረ ገፅ ነው።

No comments:

Post a Comment