Showing posts with label ግብረ-ሰዶማዊነትን እቃወማለሁ. Show all posts
Showing posts with label ግብረ-ሰዶማዊነትን እቃወማለሁ. Show all posts

Wednesday, June 4, 2014

“እናንተ ከአባታችሁ ከዲያብሎስ ናችሁ የአባታችሁንም ምኞት ልታደርጉ ትወዳላችሁ።” /ዮሐ ፰፥፵፬/



የእግዚአብሔር ቃል ክብር ለሚገባው ክብር መስጠት እዳለብን ያስተምረና፤ /ሮሜ ፲፫፥፯/ ቢኾንም ግን አንዳንድ የፕሮቴስታንቶች ፓስተሮች (የተቃዋሚ አገልጋዮች) ይኼንን አምላካዊ ቃል ወደ ጎን በመተው የራሳቸውን ሥጋዊ ምኞቶቻቸው እንዳዛዘቸው እየፈጸሙና እያስፈጸሙ ነው። አባታችሁ ዲያብሎስ ከመፈሳ ይልቅ ምኞት ላሳወራቸው፤ ምኞታቸውን የተከተልጉትንና የኙትን ነገሮ ሁሉተ-ክርስቲኒቷ ላይ እጃቸውን በኃይል በመጫን ያሻቸውን ማድረ ጀምረዋል።

ቢኾንም ግን ከመጀመርያው ጀምሮ ፕሮቴስታንቶች፥ ከካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ሲያፈነግጡ፤ የነበራቸው እምነትና ሃይማኖት ከካቶሊካውያን የወረሱትን መሠረታዊ የካቶሊካውያንን ሥርዓት በመያዝ ነበር። ሉተር፥ ከካቶሊካውያን ያፈነገጠበት ዋናው ምክንያት፦ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን በወቅቱ ለአንዳንድ ነገሮች የገንዘብ ማሰባሰቢያ ስለፈለገች ስለነበር  ያዘጋጀችውን ትኬት “የመንግሥተ ሠማያት የመግቢያ ትኬት” ነው፤ ትኬቱን ግዙ እያለችና እያስባለች በነበረበት ወቅት በሉተር አማካኝነት ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ተቃውሞ  ገጠማት። ይኼም ተቃውሞ እየበረታና እያየለ ኼዶ፤ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን የራሷን ልጆች የነበሩትን እነ ሉተርን በማግለልና እነ ሉተርም የራሳቸውን ተቃውሞ በሀገሩ ላይ በተለያዩ  ከተሞች የሚገኙ የቀድሞ የካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን በሮች ላይ የተቃውሞውን ሐሳቦቹን ጽፎ ለጥፎ ነበር።

ይኹን እንጂ፥ የፕሮቴስታንቶች እምነትና ሃይማኖት እንደዚህ ከመቀየሩ በፊት፦ ለመድኃኒታችንና ለአምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ ያላቸውን ጥልቅ ፍቅር፤ ኢየሱስ ክርስቶስ ለቅዱሳንና ለሰማህታት ባዘዛቸው መንገድ፥ ለእናቱ ለቅድስት ድንግል ማርያም፣ ለቅዱሳኑ፣ በአጠቃላይ ከካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን የወረሱትን ሃይማኖታና ባህላዊ፣ ትውፊትና ቅዱሳት መጽሐፍቶቻቸውን እስከተወሰነ  ጊዜያት ድረስ ይጠቀሙበት ነበር።

ከዛ በኋላ የተነሱ ልዩ ልዩ የፕሮቴስታንቶች መሪዎችና ፓስተሮች የተዛባ አስተሳሰባቸውን በመርጨት፦ ለድንግል ማርያምና ለቅዱሳን፣ ለሰማህታትና ለፃድቃን፣ ለደናግልና ለአባቶች፤ እንዲሁም ደግሞ ለቅዱሳት መጽሐፍትና ለቅዱሳት ሥዕላት፤ ማንቋሸሽ፣ ማብጠልጠል፤ ጥቅም አልባ ማድረግ፤ ከምዕመናኑ፥ ልቦናና ኅሊና ፍቆ ማውጣት፤ የነደፉት ንድፈ-ሐሳባቸውን በመጫን ያላቸውን ጥላቻ ቀስ በቀስ ቀጠሉበት።

Sunday, March 2, 2014

ግብረ-ሰዶማውያንና የባህድ ስውር መነፅር፤ ለሃገራችን አይበጃትም!



ሚኒስትር / ዘነቡ ሆኑ የኢአህዴግ ባለስልጣናት እንዲሁም የፖለቲካ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ቢሆኑም በግብረ-ሰዶማውያን ላይ በአፅኖት ማስገንዘብ አለባቸው። ዳር-ዳር ማለት አያዋጣም!

እውነት ነው ኢትዮጵያ የሴቶች፣ የወጣቶች፣ የሕጻናትና የእናቶችን ነገር በተመለከተ፤ ቡዙ የብዙ፣ ሕጎቿን በማጥበቅ እና እጅግ አድርጋ አርቅቃ መስራት ይጠበቅባታል እንጂ ለአስጸያፊ ድርጊት የአሜሪካንንና የአውሮፓ ሃገራትን የሞት ምኞት ማስተናገድም ይሁን በር መክፈት የለባትም!

እርግጥ ነው፤ በመንግስ መገናኛ-ብዙሃን፦ ስለ ግብረ-ሰዶማውያን አስከፊነት፣ የነውር ድርጊት መሆኑን፣ የሥነ-ልቦና ቀውስ እንደሚያስከትል፣ በዚህ አስጸያፊ ድርጊት የገቡና የኖሩ ሰዎች ለተለያየ በሽታዎች የመያዛቸው ዕድል በጣም ከፍ-ያለ ሰፊ መሆኑን፣ በጭንቀትና በውጥረት መሰቃየታቸው እንደሚጨምር፣ እራስ-በራስ የማጥፋት ደረጃ በነዚህ ሰዎች ላይ ቁጥሩ እንደሚያይል፣ አጠቃላይ ግብረ-ሰዶማውያን አስከፊነትና መራራነት፤ በዜና አውታራቸው አለመዘገባቸው፤ ወዴት እየሄድን ነውም? ያሰኛል!

ወዳጆች ሆይ፦ በውጭ ዓለማት ላላቹ፤ በተለይ ደግሞ በአሜሪካና በአውሮፓ ሃገራትን ያላቹ! ዘመኑ ከባርነት ዘመን ወደ ዲሞክራሲያዊ ባርነት ዘመን (ከሃገራችን የወጣንበት የተለያየ ምክንያት ቢኖረንም) ላይ መድረሳች ይታወቃል። ይህን ስል፥ ማንም ቢሆን ሃገሩ ላይ መኖን የሚጠላ ሠው ያለ̕ አይመስለኝም።

Saturday, February 15, 2014

“ግብረ ሰዶማዊነት ሊለወጥ የሚችል ክስተት ነው!”


“ግብረ-ሰዶማዊያን” ማለት፥ ስድብ ሳይሆን የሚፈፅሙት ከመደበኛው የመሳሳብና አንድ የመሆንን በመግፋትና  በመናድ፤ የተመሳሳይ የፆታ ውሕደት ለመፍጠር የሚደረጉ ማንኛቸውም ግንኙነቶች  ልዩ መጠርያ ስማቸው “ግብረ-ሰዶማዊያን፤ የሰዶም ነፍሳት” ናቸው የሚባለውም ከዚህ ነባራዊ ሁናቴ ስለለወጡት ነው። ይህምግብረ-ሰዶማዊያንየሚለው መጠርያ ስማቸውም የተገኘው በሁለቱ ከተሞች ስም ነው። በእነዛ ከተማ የተደረገውን የተመሳሳይ የፆታ ፍትወት መሰረት በማድረግ፤ ከዚያን ጀምሮ  ስማቸው በእነዚ ከተማ ስም መጠራት ተጀመረ። (በነገራችን ላይ ሌዝቢያን አልያም ጌይ ካልተባልን የሚሉ ከሆነ ደግሞሌዝቢያንማለትም የከተማ ስም እንደሆነ እናያለን።)
ከክርስቶስ ልደት በፊት 5 ክፍለ ዘመን ሌስቦስ በምትባል የግሪክ ደሴት እንስት የግጥም ጸሐፊ የሆነች ሳፕፎ በርካታ ወጣት ልጃገረዶችን ታስተምር ስለ ነበር ሌዝቦስ የሚለው የከተማው መጠሪያ ለእንስት ግብረ ሰዶማዊነት መጠሪያነት ውሏል፡፡ የእንግሊዘኛው ልዝቢያን የሚለው ቃል የተወረሰው ከዚሁ የግሪክ ቃል ነው፡፡ሲል የግብረ-ሰዶማዊያኑ ድርጅት በድረ ገፃቸው ላይ አስፍረውታል። ቢሆንም ግን እኛ የስራቸውን የወረደ ቅለትና በመጀመሪያውኑ ላልተገባ ባህርያት እራሳቸውን ለሚያረክሱ ሰዎችግብረ-ሰዶማዊ ወይም ግብረ-ሰዶማዊትእንላለን ማለት ነው።
ግብረ-ሰዶማዊ ተፈጥሮ ነው ወይስ ተጋቦሽ? ለሚለው ጥያቄ፥ ግብረ-ስዶምማዊ ተፈጥሮ የለም። የአሜሪካው የስነ ልቦና ድርጅት (..) .. 1973 ባወጣው መግለጫ ግብረ-ሰዶማዊነት መደበኛ የሰው ተፈጥሮ ነው ብሎ ድንገት ማስታወቁ ትዝ ሊለን ይገባል፡፡ ከዚሁ ጋር ተያይዞ የስነ-ልቦናውና የአእምሮ ህክምና ጥናት ዘርፉ በግብረ-ሰዶማውያን ልዩ አጅንዳ የተጥለቀለቀ ይመስላል፡፡ ስለሆነም የቅርብ ጊዜ የግብረ-ሰዶማዊነት ላይ ጥናቶችም ( በተለይም ጸሃፊዎቹ ራሳቸው ግብረ-ሰዶማውያን ከሆኑ) በጣሙን ሚዛናዊነት የጎደላቸው፤ በዘርፉ በሚደረገው ጥናት ላይ የተመራማሪዎችን እውቀት ታማኝነት የማይገልጡ መሆናቸው ልናጤነው ይገባዋል፡፡
ይህም ማለት ሠዎች በመለማመድ ወይንም በተለያየ ምክንያት ወደዚህ ወደ ተገቢ ያልሆነ፣ የነውርና የኃጢአት ርኩሰት በሆነ፤ በተመሳሳይ ፆታ የሕይወት ውጣ-ውረድ ውስጥ ሲገቡ ሱስ ሆኖ ይፀናወታቸውና በዛው እራሳቸውን ለዚህ ግብረ ሰዶማዊነት እንደተፈጠሩ ያስባሉ። ይህ ሐሳባቸው፥ ደግሞ ለሕይወት ሥኬትቸው መቃናት የሚመኙላቸውን ሠዎችን፤ ግሳጼና ምክር አይሰሙም። 

Friday, October 25, 2013

“ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም ግብረ ሶዶማዊነት በኢትዮጵያ የ666 አሰራር”

              "ግብረ ሶዶማዊነት በኢትዮጵያ" በሚል፦ መምህር ደረጄ ዘወይንዬ፤ በግብረ ሶዶማዊያኖች፥ ላይ ባደረገው ጥናታዊ ዳሰሳ፣ ከድምጸ ተዋህዶ የሬድዮ ፕሮግራም አዘጋጆች ጋር ባደረገው የቃለ መጠይቅ ቆይታ፥ እንዴት ወደ ግብረ ሶዶማዊነት ሕይወት እንደገቡ፣ በግብረ ሶዶማዊነት ሕይወታቸው ምን እንደሚመስል፣ ሥራዎቻቸውና እንቅስቃሴዎችቸውን፤ በተመለከተ ሰፋ ያለ፥ በተበራራና ግልፅ በሆኑ ቃላቶች፣ ግብረ ሶዶማዊያን ሕይወትና ተመክሮ በመነሳት፣ ስለ ግብረ ሰዶማውሪያን እንቅስቃሴ የሚያመለክትና ግንዛቤ የሚያስጨብጥ፣ ወደዚህ ሕይወት ለገቡት የመውጪያውና የማምለጫው በር፣ ወደዚህ ሕይወት ለመግባት ዳር ዳር ላሉ ደግሞ የደውል ምልክት ነውና። ታዲያ በግብረ ሶዶማዊያን ዙርያ የቀረበው በተጨባጭ ሁናቴ በመረጃና በማሰረጃ ስለሆነ ግንዛቤ እንዳስጨበጠን የታመነ ሃቅ ነው!


“ስለ ኢትዮጵያ ዝም አንልም ግብረ ሶዶማዊነት በኢትዮጵያ የ666 አሰራር” የሚለውን በደረጀ ነጋሸ ዘወይንዬ አዘጋጅና አቅራቢነት በቪዲዮ ወምስል ካቀረበልን ግብረ ሶዶማዊያን መካክል አንዱና ዋነኛ የሆነው አብይ (ኤሊያና) ስለራሱና ስለ ጓደኞቹ ስል ግብረ ሶዶማዊያን ሕይወታቸው ምን እንደሚመስል፣ በእውነተኛ ታሪካቸው በተፃፈው መፅሐፍ አማካይነት ስለ ግብረ ሶዶማዊነት ሲናገር እንዲህ ነው የሚለው፦

* “ግብረ ሰዶማዊነት፥ እንደ ማግኔት ነው! አንድ ጊዜ ስቦ ካጣበቀ በኋላ የማይለቅ” ነው ብሎ ይገልፀዋል። (መፅሐፍ፦ የሰዶም ነፍሳት፥ ሙሉ በሙሉ እውነተኛ ታሪክ)