Saturday, January 16, 2016

ማሕበረ ቅዱሳን፥ ስምና ምግባሩ፦

ማ፦ ማገር ነው ለቤተክርስቲያናችን፤
ሕ፦ ሕይወተ ክርስቶስ መሰበኪያችን፤
በ፦ በረቱ ጥልቅ ነው መኖሪያችን፤
ረ፦ ረስተው አይሄዱም ታሪካችንን።

ቅ፦ ቅዱስ እግዚአብሔር አለ' በአንድነታቸው፤
ዱ፦ ዱካ ቅዱሳንን ተከትለው በሃይማታቸው፤
ሳ፦ ሳንቃውን ለሚያነቃንቁ እረፍት ይነሳሉ፤
ን፦ ንስጥሮሳዊያንን ተግተው ይዋጋሉ!።

(ስለ ማሕበረ ቅዱሳን ይህን እላለሁ፤ ስሙም ይኹን ምግባሩ በእኔ ገለፃ፦ ለቤተክርስቲያናችን ማሕበረ ቅዱሳን ማገር ነው!።)

No comments:

Post a Comment