Wednesday, December 11, 2013

አንደበተ ርቱዕ፥ አባ ፍስሐ



       ከደብረ ሊባኖስ ወደ አብተ ማርያም ገዳም ለመድረስ በእግር ጉዞ መሄድ ግድ ይላል። የመድረሻ ሰዓት፥ እንደ እግር ተገዦች (እንደሰዎች) ፍጥነት ይለያያል። እኛ ግን ወደ አንድ ሰዓት ከአርባ ደቂቃ አካባቢ ፈጅቶብን ደረስን።

በዛም፥ በአብተ ማርያም ገዳም አካባቢ ከሚኖሩ አበው ዘንድ ጎራ በማለት አባ ፍስሐ አገኘናቸው። እርሳቸው በመንፈሳዊ ሕይወታቸው የበቁ አባት ናቸው። አባ ፍስሐ፥ ምክራቸው፣ ተግሳፃቸው፣ ትምህርታቸው፤ እጅግ እጹብ ድንቅ ነው።

ከአንደበታቸው በሚወጣው ፍጹም መንፈሳዊ ምግብ፦ ነፍስህ ሐሴት ስታደርግ ታስተውላለህ፣ ሕይወት ትማረካለች፤ ተመስጧቸው፥ ህሊናን ወደ መንፈሳዊ ተመስጦ ውስጥ ይመራዋል፣ በመንፈሳዊ ተጋድሎዋቸው የሕይወታቸው ምርኮኛ እንድትሆን አንዳች የመንፈስ ቅዱስ ምሪት ያነሳሳሃል። እድሜያቸውን በሙሉ ለእግዚአብሔር አገልግሎት የገበሩ አባት ናቸው።


ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፥ መጽሐፍ ቅዱስን፣ በቅዱሳት ሥእላት ትሰብካለች!

      ህንደኬ፥ የተባለች፣ የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ፣ በገንዘብዋም ሁሉ የሠለጠነ፣ ኢትዮጵያዊ ሰው፤ በነብየ ኢሳያስ የተተነበየውን የመድኃኒታችንና የአምላካችን፣ የኢየሱስ ክርስቶስን፤ የትንቢት ቃሉ ሲያነብ፥ በቅዱስ ፊልጶስም አማካኝነት፣ የቃሉን የትንቢት ምስጢር ከነ-ትርጓሜው የተተረጎመለት፤ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ (አገልጋይ)


    በሙሉ ልቡ፥ ያመነና የተቀበለ፣ የተጠመቀና በእግዚአብሔር ጃንደረቦች (አገልጋዮች) በነብያትና በሐዋርያት ቃል የታነጸ፤ በተመስጦ ባነበበው የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ልቡ ደስ ያለው፤ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ (አገልጋይ) /ኢሳ 534-9 ሐዋ 826-40/


Sunday, December 1, 2013

ከጽጌ ስጦታው እና ከመሰሎቹ ተጠበቁ!!!


[ቅ/ሲኖዶስ በተሐድሶ ኑፋቄ አራማጅነት ካወገዛቸው፤] ከግለሰቦቹ ከአስራ ስድስቱ አንዱ ጽጌ ስጦታው ነው።

 "ሰውን ማስታመም የሚቻለው በምግባር ድክመቱ እንጂ በሃይማኖት ክሕደት አይደለምና!” /ብፁዕ አቡነ አብርሃም የቅዱስ ሲኖዶስን ውሳኔ ለሀ/ስብከታቸው ሰባክያነ ወንጌል እና ምእመናን ይፋ ሲያደርጉ ከተናገሩት/ (ደጀ ሰላም፤ ሰኔ 9/2004 .ም፤ ጁን 16/ 2012/ READ THIS ARTICLE IN PDF) የርክበ ካህናት ቅዱስ ሲኖዶስ ምልአተ ጉባኤ ለቤተ ክርስቲያንና ለሃይማኖት ጉዳይ በተለይም ለምእመናን አንድነት ቅድሚያ በመስጠት፣ በጉዳዩ ላይ በስፋት በመነጋገር፣ ግንቦት 15 ቀን 2004 .ም፣ በፕሮቴስታንታዊ ተሐድሶ ኑፋቄ አራማጅ ድርጅቶች፣ ግለሰቦች እና መጽሐፎቻቸው ላይ በአንድ ድምፅ ያስተላለፈውን የውግዘት ውሳኔ የያዘው ቃለ ጉባኤ ለመላው አህጉረ ስብከት ተሰራጨ፡፡ የመንበረ ፓትርያርክ ጠቅላይ ቤተ ክህነት /ቤት ሰኔ 7 ቀን 2004 .ምሰ ጀምሮ በሀገር ውስጥና በውጭ ለሚገኙ 48 አህጉረ ስብከት ባሰራጨው ቃለ ውግዘት የተካተቱት መናፍቃን ድርጅቶች ሰባት ሲኾኑ የግለሰቦቹ ብዛት ደግሞ 16 ነው፡፡ ከግለሰቦቹ ከአስራ ስድስቱ አንዱ ጽጌ ስጦታው ነው።
 
"ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን። ከእኛ ዘንድ ወጡ፥ ዳሩ ግን ከእኛ ወገን አልነበሩም፤ ከእኛ ወገንስ ቢሆኑ ከእኛ ጋር ጸንተው በኖሩ ነበር፤ ነገር ግን ሁሉ ከእኛ ወገን እንዳልሆኑ ይገለጡ ዘንድ ወጡ።" /1 ዮሐ 218-19/

እነ ጽጌ ስጦታው እና መሰሎቹ፤ የጥበበኞችን ጥበብንከንቱ የሚያድርግ ጌታ፤ ለነብዩ ሲራክ የገለጠለት፦ "ገንዘብህን በከንቱ አትበትን፤ በቃኝም አትበል" /ሲራክ 51/ የሚለውን በመምዘዝና ላልተገባ ትርጎሜ ጠቀሙበት መጽሐፍ ቅዱስን ልብ አለማለታቸ አያስደንቀንም፤ ምክንያቱም ቀድሞኑን "ሐሰተኛ ወንድሞች" ስለሆ ነውና።

ሰብአዊ መብት፥ "አላህ"ን እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፦


"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ (ሁሉንም "አላህ" እናመልካለን የሚሉትን አይደለም። ውድ ሙስሊም ጓደኞቼ ይቅርታ አድርጉልኝ፤ ይህን የፃፍኩ "አላህ" የሚያመልኩ ሠዎች፣ በአብዛኛው በዓለም ታሪክ የደረሰውን፣ እየደረሰ ያለውን፣ የተመዘገበውና በገሃዱ ዓለም ካየሁት፣ ከሰማሁት፣ ካነበብኩት፤ እውነታ በመነሳትና በመቃኝት ነው እንጂ!)

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድና፥ እኔ በምኖርበት ሃገረ ጣልያን፥ የመጀመርያ ጥያቄያቸው አንድ አይነት እየሆነብኝ ነው። ምክንያቱም፥ ጣልያኑም ይሁን ስደተኛው፦ የመጀመርያ ጥያቄያቸው "የት ሃገር ዜጋ ነህን?" ሲሉ "ዘረኞች" ካስባላቸ፤ ሙስሊሞች ደግሞ የመጀመርያ ጥያቄቸው፦ "ሙስሊም ነህን? ነው። ታዲያ እነዛን "ዘረኞች" ከተባሉ እነዚህንስ ምንበላቸው? "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ቶሎ ብለው ሲተዋወቁህ ሙስሊም ነህን ነው ብለው ነው እንጂ እንደ ሰውነትህ መተዋወቅ አይፈልጉም፤ ይህም ማለት ደግሞ ለሰውነት ዋጋ እና እውቀና አለመስጠት ነው።

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ የሠዎች ሰብአዊ መብት እና የመኖር ስብዕና የተረጋገጠ አይደለም! "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ከእነርሱ ውጭ ያሉት፤ ቤተ-እምነቶችንም ለማጥፋት ዋነኛ ዓላማቸው ነው። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በራሳቸው ቤተ-እምነት አስተምዕሮ ያለ ሠው ቢሆን እንኳን ካላመነበት በግድ እንዲቀበል፣ አልያም እንዲወገድ ይደረጋል። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በነፃነት የመኖር ዋስትና አይታሰብም። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በዓለም ላይ አብሯቸው በሚኖሩት ዘንድ፦ ሠላም ማሳጣት፣ ሁከት መፍጠር፣ የፍርሃት ድባብ ማሳደር፣ ድንጋጤ ማስረጽ፣ በተገኝው አጋጣሚዎች ሁሉ መረበሽ፤ ዋነኛ ስራዎቻቸው ነው።

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ዓለም ለመቆጣጠር የቀየሱት እቅድ (እስትራዴጂ) በቤተ-እምነቶች መካክል ሰርጸው በመግባት ውዥንብርና መከፋፈልን መፍጠር ዓላማቸው ነው። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ይህ ካልተሳካላቸው በሚዘገንን ሁኔታ ሠዎችን፥ በገንዘብ መደለል፣ ማሰቃየትና መስቀል፣ አስገድዶ መድፈር፣ እንግልት ማድረስ፣ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል፣ ከገደሉ በኋላም፥ ጭራሹን ኢ-ሰብአዊ የሆነ ድርጊቶቻቸውን ማሳየት የእምነታቸው መለኪያ ነው።"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በራሳቸው ቤተ-እምነት ተቃውሞ ማሰማት አይቻልም፤ ካሰሙም ጉዳቸው ይፈላል።

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ለምሳሌ፦ በሊቃውንቶቻቸው ዘንድ፥ ከላይ የገለጽኳቸውም ይሁኑ ያልገለጽኳቸ -ሰብአዊ ድርጊቶች ሲፈጸሙ እያዮና እየሰሙ፣ እያነበቡና እየታዘቡ፣ ዝም ማለታቸውና አለማውገዛቸው፤ ከሃይማኖታቸው ፍራቻ የመነጨ ነው። 
                                                                                                                                                                  
"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ አንዳንድ ሊቃውንቶቻቸው ዘንድ፥ የሰሙትንና የተመለከቱትን፣ ያነበቡትንና የታዘቡትን፣ -ሰብአዊ ድርጊቶች ፈፃሚዎችን ሲያወግዟቸው፤ ከስልጣናቸው መሻራቸው የሃይማኖት ሊቃውንቶቻቸው እንደማያከብሩ እናያለን  (“ወሲባዊ ጂሃድ /ጂሃድ አል-ኒቃ/” በሶሪያ! በሚለው የተዘገበውን ጹሑፍ ማንበብ ብቻ፥ ከበቂ በላይ በቂ ነው። ሙፍቲ ሼክ ዖትማን ባታኪ ወሲባዊ ጂሃድ /ጂሃድ አል-ኒቃሴተኛ አዳሪነት ወይም ዝሙት እንደሆነ መግለጻቸውን ተከሎ የገማቸ ነገ ር፦ በሥልጣናቸው አለመ ውና።)


                          Source፦ “ወሲባዊ ጂሃድ /ጂሃድ አል-ኒቃ/” በሶሪያ!