Sunday, December 1, 2013

ሰብአዊ መብት፥ "አላህ"ን እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፦


"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ (ሁሉንም "አላህ" እናመልካለን የሚሉትን አይደለም። ውድ ሙስሊም ጓደኞቼ ይቅርታ አድርጉልኝ፤ ይህን የፃፍኩ "አላህ" የሚያመልኩ ሠዎች፣ በአብዛኛው በዓለም ታሪክ የደረሰውን፣ እየደረሰ ያለውን፣ የተመዘገበውና በገሃዱ ዓለም ካየሁት፣ ከሰማሁት፣ ካነበብኩት፤ እውነታ በመነሳትና በመቃኝት ነው እንጂ!)

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድና፥ እኔ በምኖርበት ሃገረ ጣልያን፥ የመጀመርያ ጥያቄያቸው አንድ አይነት እየሆነብኝ ነው። ምክንያቱም፥ ጣልያኑም ይሁን ስደተኛው፦ የመጀመርያ ጥያቄያቸው "የት ሃገር ዜጋ ነህን?" ሲሉ "ዘረኞች" ካስባላቸ፤ ሙስሊሞች ደግሞ የመጀመርያ ጥያቄቸው፦ "ሙስሊም ነህን? ነው። ታዲያ እነዛን "ዘረኞች" ከተባሉ እነዚህንስ ምንበላቸው? "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ቶሎ ብለው ሲተዋወቁህ ሙስሊም ነህን ነው ብለው ነው እንጂ እንደ ሰውነትህ መተዋወቅ አይፈልጉም፤ ይህም ማለት ደግሞ ለሰውነት ዋጋ እና እውቀና አለመስጠት ነው።

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ የሠዎች ሰብአዊ መብት እና የመኖር ስብዕና የተረጋገጠ አይደለም! "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ከእነርሱ ውጭ ያሉት፤ ቤተ-እምነቶችንም ለማጥፋት ዋነኛ ዓላማቸው ነው። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በራሳቸው ቤተ-እምነት አስተምዕሮ ያለ ሠው ቢሆን እንኳን ካላመነበት በግድ እንዲቀበል፣ አልያም እንዲወገድ ይደረጋል። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በነፃነት የመኖር ዋስትና አይታሰብም። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በዓለም ላይ አብሯቸው በሚኖሩት ዘንድ፦ ሠላም ማሳጣት፣ ሁከት መፍጠር፣ የፍርሃት ድባብ ማሳደር፣ ድንጋጤ ማስረጽ፣ በተገኝው አጋጣሚዎች ሁሉ መረበሽ፤ ዋነኛ ስራዎቻቸው ነው።

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ዓለም ለመቆጣጠር የቀየሱት እቅድ (እስትራዴጂ) በቤተ-እምነቶች መካክል ሰርጸው በመግባት ውዥንብርና መከፋፈልን መፍጠር ዓላማቸው ነው። "አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ይህ ካልተሳካላቸው በሚዘገንን ሁኔታ ሠዎችን፥ በገንዘብ መደለል፣ ማሰቃየትና መስቀል፣ አስገድዶ መድፈር፣ እንግልት ማድረስ፣ በአሰቃቂ ሁኔታ መግደል፣ ከገደሉ በኋላም፥ ጭራሹን ኢ-ሰብአዊ የሆነ ድርጊቶቻቸውን ማሳየት የእምነታቸው መለኪያ ነው።"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ በራሳቸው ቤተ-እምነት ተቃውሞ ማሰማት አይቻልም፤ ካሰሙም ጉዳቸው ይፈላል።

"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ ለምሳሌ፦ በሊቃውንቶቻቸው ዘንድ፥ ከላይ የገለጽኳቸውም ይሁኑ ያልገለጽኳቸ -ሰብአዊ ድርጊቶች ሲፈጸሙ እያዮና እየሰሙ፣ እያነበቡና እየታዘቡ፣ ዝም ማለታቸውና አለማውገዛቸው፤ ከሃይማኖታቸው ፍራቻ የመነጨ ነው። 
                                                                                                                                                                  
"አላህ" እናመልካለን በሚሉት ዘንድ፥ አንዳንድ ሊቃውንቶቻቸው ዘንድ፥ የሰሙትንና የተመለከቱትን፣ ያነበቡትንና የታዘቡትን፣ -ሰብአዊ ድርጊቶች ፈፃሚዎችን ሲያወግዟቸው፤ ከስልጣናቸው መሻራቸው የሃይማኖት ሊቃውንቶቻቸው እንደማያከብሩ እናያለን  (“ወሲባዊ ጂሃድ /ጂሃድ አል-ኒቃ/” በሶሪያ! በሚለው የተዘገበውን ጹሑፍ ማንበብ ብቻ፥ ከበቂ በላይ በቂ ነው። ሙፍቲ ሼክ ዖትማን ባታኪ ወሲባዊ ጂሃድ /ጂሃድ አል-ኒቃሴተኛ አዳሪነት ወይም ዝሙት እንደሆነ መግለጻቸውን ተከሎ የገማቸ ነገ ር፦ በሥልጣናቸው አለመ ውና።)


                          Source፦ “ወሲባዊ ጂሃድ /ጂሃድ አል-ኒቃ/” በሶሪያ! 



No comments:

Post a Comment