Wednesday, December 11, 2013

ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ፥ መጽሐፍ ቅዱስን፣ በቅዱሳት ሥእላት ትሰብካለች!

      ህንደኬ፥ የተባለች፣ የኢትዮጵያ ንግሥት አዛዥና ጃንደረባ የነበረ፣ በገንዘብዋም ሁሉ የሠለጠነ፣ ኢትዮጵያዊ ሰው፤ በነብየ ኢሳያስ የተተነበየውን የመድኃኒታችንና የአምላካችን፣ የኢየሱስ ክርስቶስን፤ የትንቢት ቃሉ ሲያነብ፥ በቅዱስ ፊልጶስም አማካኝነት፣ የቃሉን የትንቢት ምስጢር ከነ-ትርጓሜው የተተረጎመለት፤ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ (አገልጋይ)


    በሙሉ ልቡ፥ ያመነና የተቀበለ፣ የተጠመቀና በእግዚአብሔር ጃንደረቦች (አገልጋዮች) በነብያትና በሐዋርያት ቃል የታነጸ፤ በተመስጦ ባነበበው የመጽሐፍ ቅዱስ ቃል ልቡ ደስ ያለው፤ ኢትዮጵያዊ ጃንደረባ (አገልጋይ) /ኢሳ 534-9 ሐዋ 826-40/


No comments:

Post a Comment