Thursday, January 9, 2014

አዲስ ትርጉም፣ ቀላል አማርኛ፣ የማይፈልግ፤ እውነተኛው መፅሐፍ ቅዱስ!



                        መፅሐፍ ቅዱስ፥ ድሮና ዘንድሮ፣ በሮሜ ምዕራፍ ላይ
 
        
ይህ የአማርኛመፅሐፍ ቅዱስ 1937 ኢትዮጵያ ስትጠቀምበት የነበረው መፅሐፍ ቅዱስ ነው። አዲስ ትርጉም፣ ቀላል አማርኛ፣ የማይፈልግ፤ ግልፅ ሆኖ፤ የተፃፈና አቀማመጡም ግልፅ የሆነ ነው።

        
ዘንድሮ ባለው መፅሐፍ ቅዱስ፥ በሮሜ ምዕራፍ ቁጥር ፴፫-፴፬ ላይ እንዲህ ይላል

"
እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል? የሚያጸድቅ እግዚአብሔር ነው፥ የሚኰንንስ ማን ነው? የሞተው፥ ይልቁንም ከሙታን የተነሣው፥ በእግዚአብሔር ቀኝ ያለው፥ ደግሞ ስለ እኛ የሚማልደው ክርስቶስ ኢየሱስ ነው።" /ሮሜ ፰፥፴፫-፴፬ /

        
1937 ኢትዮጵያ ስትጠቀምበት የነበረው መፅሐፍ ቅዱስ ነው። ድሮው መፅሐፍ ቅዱስ ሮሜ ምዕራፍ ቁጥር ፲፬ ደግሞ እንዲህ ይላል፦

"
እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሰዎች የሚነቅላቸው ማነው? እርሱ ካጸደቀ ማነው የሚኰንን? ክርስቶስ ኢየሱስ ሞተ፥ ከሙታንም ተለይቶ ተነሣ፤ በአብ ቀኝ ተቀምጧል፤ ስለኛ ይፈርዳል።" /ሮሜ ፰፥፴፫-፴፬ /


                                  †††
ክርስቶስ ኢየሱስ ይፈርዳል!!! †††

              
እንግዲህ እራስችሁን መርምሩ፦ <<ማንም እንዳያስታችሁ ተጠንቀቁ።>>





No comments:

Post a Comment