Tuesday, June 18, 2013

"ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ" ሕዝ 37፥3 M/ Paulos MelekaSelase


        እግዚአብሔር ሁሉን ያውቃል! ስንወድቅ ስንነሳ፥ እግዚአብሔር ያውቃል!!! መግባት መውጣታችን ያውቃል። ማግኘት ማጣታችን ያውቃል። መውደቅ መነሳታችን ያውቃል። መብላት መጠጣታችንን ያውቃል። መራብ መጥገባችን ያውቃል። መጠጣት መርካታችን ያውቃል። ጥማታችንን ያውቃል። እግዚአብሔር ሁሉን ያውቃል!!!

        አቤቱ፥ አንተ መቀመጤንና መነሣቴን አንተ ታውቃለህ፤ መንገዶቼን ሁሉ እነሆ የቀደመውንና የኋላውን ሁሉ አንተ ታውቃለህ!!! (መዝ 138/9 1-6) / ጳውሎስ መልክዓ ሥላሴ (B. Th)

         "ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ" ሕዝ 373  በሚል (ሰባኪ ወንጌል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ) በመ/ ጳውሎስ መልክዓ ሥላሴ (B. Th) የተሰጠ መንፈሳዊ ትምህርተ ወንጌል ተመልክተው ስጋዎትንና ነፍሶትን ይመግቡ ዘንድ በእግዚአብሔር ስም ተጋብዘዋል።


No comments:

Post a Comment